fasika
gena
timket
wedding
misgana
100

ትንሳኤከ ለእለ አመነ/2/

ትንሣኤን ለምናምን ለኛ /2/

ብርሃነከ ፈኑ ዲቤነ/2/ 

 ብርሃንህን ላክልን ወደኛ /2/

100

ቤዛ ኩሉ...

 ዓለም ዮም ተወልደ

100

በወንጌሉ ያመናችሁ/2/

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ/4/

100

ሙሽራዬ...

 አበባዬ {፪}

100

እግዚአብሔር ይመስገን {፬}

ለእዚህ ያደረሰን {፪} እግዚአብሔር ይመስገን {፪}

200

ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ /2/  

ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ /4/

200

እሰይ ተወለደ

የዓለም መድኃኒት ይኸው ተወለደ የዓለም መድኃኒት

200

መጣ ቃል ከደመና እንዲህ የሚል

የምወደው የማፈቅረው ልዼ ይህ ነው

200

ቃና ዘገሊላ/፪/ በዚያ በሰርግ ቤት

ተገኝተሻል ድንግል ከልጅሽ ጋራ                                            ተገኝተሃል ጌታ ከእናትህ ጋራ

200

ላመስግንህ የኔ ጌታ ላመስግንህ

ልቀኝልህ የኔ ጌታ ልቀኝልህ

300

መላእክቱ ነጭ ለብሰው ምስራቹን አበሰሩ

ተነስቷል ኢየሱስ ብለው ለዓለም እንዲናገሩ

300

አንቺ አንቺ ቤተልሔም የይሁዳ መሬት

ባንቺ ተወለደ የዓለም መድኃኒት

300

በጎል በጎል ሰበአ ሰገል...

በጎል ሰብአ ሰገል ሰገዱ ሎቱ(4)

300

ሐናና ኢያቄም በጸሎት ሲተጉ

በፈጣርያቸው ፊት መልካሙን ቢያደርጉ

300

ይበራል በክንፉ ምልጃውም ፈጣን ነው

የአምላክ ስም አለበት ስሙ ሚካኤል ነው

400

ጌታ ተነሥቷል እልል እልል በሉ

አምላክ ተነሥቷል የምሥራች በሉ

400

ወዳንቺ የመጣው በብሩህ ደመና

ከሦስቱ አካል አንዱ ክርስቶስ ነውና

400

በዕደ ዮሐንስ ተጠምቀ ኢየሱስ ናዝራዊ /፪/

ሠማያዊ /፬/ ሠማያዊ ኢየሱስ ናዝራዊ /፪/


400

እመቤታችን በአንቺ ምልጃ/x2/

ድንግል ማርያም በአንቺ ምልጃ/x2/ መድኃኔዓለም ተዓምር ሠራ በማየ ቃና/x2/

400

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ምስጋና ይገባል ከምንም በፉት

ዓለማትን ሁሉ ለፈጠረ ጌታ ምስጋና ይገባል ከጠዋት እስከ ማታ

500

ሂድ ንገሩ አውሩ ለዓለም ተነሥቷል በዚህ የለም

መድኃኒዓለም ሞት የማይችለው የበረታ

500

በኤፍራታ ምድር በቤተልሔም

ጌታ ተወለደ ከድንግል ማርያም/፪/ ብርሃናዊው ኮከብ ከሰማይ ዝቅ አለ/፪/ፍጥረትም ዘመረ ሃሌ ሉያ እያለ/፪/

500

ጌታችን ሲጠመቅ ባህር ምን አለች

አልችለውም ብላ ወደ ኋላ ሸሸች

500

በቤተ ክርስቲያን ጥላ ተከልለው

ተክሊል አድርገዋል ሙሽሪት ሙሽራ

500

አይቼ የእዽህን ታምራት 

ሰምቼ የቃልህን ትምህርት

ሆኛለው ምስክር ለአዳኝንተህ 

ሥጋን ተዋሕደህ ለኛ መገለጥህ

M
e
n
u