ጥቅሶች
ቦታና ስም
ራዕይ
እንቆቅልሽ
ነቢያት ና ነገስታት
100

ለ ሕይወት ቃል ከመጀመሪያው የነበረውንና የሰማነውን በዓይኖቻችንም ያየነውን የተመለከትነውንም እጆቻችንም የዳሰሱትን እናወራለን

ሀ)ሮሜ 8፡1

ለ) ዮሐ 1፡1

ሐ)1 ዮሐ 1፡1

መ)ዕብ 1፡1

ሐ) 1 ዮሐ 1፡1

100

ኑኃሚን  ከሩት ጋር ወደ እስራኤል ስትመለስ የሄደችው ወደ የትኛው ከተማ ነው?

ሀ) ሞአብ

ለ) ኢየሩሳሌም

ሐ)ቤተልሔም

መ)ቂሳሪያ

ሐ)ቤተልሔም

100

የዮሃንስ ራዕይ ስንት  ምእራፎች አሉት? 

22

100

ያይሃል ኢየሱስ ያይሃል የሚል መዝሙር አለኝ፤ እኔ ማነኝ?

ተስፋዬ ጋቢሶ

100

እግዚአብሔር የምድሪቱን ከእርሱ ርቃ በኃጢያት መሆኗን ለማሳየት ጋለሞታ እንዲያገባ የነገረው ነብይ ማነው?

ሀ)አሞጽ

ለ)ሆሴዕ

ሐ)ኢዮኤል

መ)ሚኪያስ


ለ)ሆሴዕ

ሆሴ 1፡2-9

200

ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል የሚለው ጥቅስ የት ይገኛል?

ሀ) ቆላ 3፡23

ለ) ገላ 3፡13 

ሐ) ሮሜ 3፡23

መ) ፊል 3፡13

ሐ) ሮሜ 3፡23

200

የኤርሚያስን ትንቢት እንዲጽፍ የተነገረው ማን ነው?

ሀ) ዕዝራ

ለ) ባሮክ

ሐ) ኤርሚያስ

መ) ዳንኤል

ለ) ባሮክ

200

በራዕይ መጽሃፍ መልዕክት ከተጻፈላችው ቤተ ክርስቲያናት መካከል ያልሆነው የቱ ነው?

ሀ) ኤፌሶን

ለ)ፊልጵስዩስ

ሐ)ፊላደልፊያ

መ)ሰምርኔስ

ለ) ፊልጵስዩስ

200

ከካሌብ ጋር በቤተክርስቲያን ሙዚቃ እጫወታለሁ፤ አባቴ ፓስተር ነው፤ እኔ ማን ነኝ?

ፕሬዝ

200

የእግዚአብሔር ታቦት በፍልስጥኤማውያን በተወሰደ ጊዜ ሊቀ-ካህን የነበረው ማን ነበር? 

ሀ) ሳሙኤል

ለ)ሳዶቅ

ሐ)አቢያታር

መ)ኤሊ

መ)ኤሊ

300

በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል።

ሀ) መዝ 91፡1

ለ)መዝ 19፡1

ሐ)መዝ 120፡1

መ)መዝ 34፡1

 ሀ) መዝ 91፡1

300

ጳውሎስ የፊሊሞናን መልእክት የጻፈው ማንን አስመልክቶ ነው?

ሀ) ሉቃስ

ለ) አናሲሞስ

ሐ) ቲኪቆስ

መ) ቲቶ

ለ) አናሲሞስ

300

ዮሐንስ ከእስራኤል ልጆች ነገድ ሁሉ የታተሙት መቶ አርባ አራት ሺህ ሲመለከት ያልተጠቀሰው ነገድ የቱ ነው?

ሀ)ሌዊ

ለ)ዳን

ሐ)ጋድ

መ)ምናሴ

ለ)ዳን

300

ከአዲስ ኪዳን መጻህፍት ሁለቱን ጽፌያለሁ፤ ከአስራ ሁለቱ ሐዋሪያት መካከል አይደለሁም። እኔ ማነኝ?

ሉቃስ

300

 የእግዚአብሔር ቤት በሚታደስበት ጊዜ የሕጉን መጽሐፍ አግኝቶ ሀግሪቱን ወደ መንፈሳዊ ትሀድሶ የመራው ንጉስ ማን ነው?

ሀ)ሕዝቅኤል

ለ)ሰለሞን

ሐ)ምናሴ

መ)ኢዮስያስ

መ)ኢዮስያስ

400

እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፤ በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።

ሀ) ነህ 2፡20

ለ)ኢያ 1፡9

ሐ)ዕን 3፡18

መ)ዳን 12፡13

ሐ)ዕን 3፡18

400

የደቡቡን ይሁዳ ግዛት የተቆጣጠረው የባቢሎን ንጉስ ማን ነው?

ሀ)ዳርዮስ

ለ)ናቡከደናጾር

ለ)ቂሮስ

መ)ብልጣሶር

ለ)ናቡከደናጾር

400

በራዕይ መጽሃፍ ከተጠቀሱት ባርኮቶች አንዱ ያልሆነው የቱ 

ስለ ጽድቅ የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው

ወደ በጉ ሰርግ እራት የተጠሩ ብፁዓን ናቸው  

በፊተኛው ትንሣኤ ዕድል ያለው ብፁዕና ቅዱስ ነው

የዚህን መጽሐፍ ትንቢት ቃል የሚጠብቅ ብፁዕ ነው አለኝ  

ማቴ 5፡10

ራእይ 19፡9

ራዕይ 20፡6

ራዕይ 22፡7 

400

ነቢዩ የበደለን ታሪክ ሲነግረኝ የፈረድበት ስል "ያ ሰው አንተ ነህ" አልኝ። እኔ ማን ነኝ?

ንጉስ ዳዊት

400

ሰለበረታ ልቡ በመታበዩ የተነሳ ፤ ወደ መቅደስ ገብቶ በዕጣን መሠዊያ ላይ በማጠን አምላኩንም እግዚአብሔርን የበደለው ንጉስ የቱ ነው?

ሀ)አሀዝ

ለ) ሕዝቅያስ 

ሐ)ዖዝያ

መ)እዮሳፍጥ


ሐ)ዖዝያ

500

የሚከተለው ጥቅስ የት ይገኛል፡ "የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።"

ሀ)1ጢሞ 3፡16

ለ) ዮሐ 3፡16

ሐ)2ጢሞ 3፡16

መ) 1ዮሐ 3፡16

2 ጢሞቴዎስ 3፡16

500

ኤልዛቤልም የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ መቶውን ነቢያት ወስዶ በዋሻ ውስጥ ሸሽጎ እንጀራና ውኃ ይመግባቸው የነበርው ማን ነው?

ሀ) ኤልያስ

ለ)ኤልሳ

ሐ)አብድዩ

መ)ኢሳያስ

ሐ)አብድዩ

500

በራዕይ መጽሃፍ ዮሃንስ "በማኅተም ዝጋው አትጻፈውም" የሚል ድምፅ የሰማው ሰለ የቱ ነው? 

ሀ)ሰለ ሰባቱ ማህተም

ለ)ሰለ ሰባቱ ነገስታት

ሐ)ሰለ ሰባቱ ነጎድጓዶች

መ)ሰለ ሰባቱ ጽዋዎች

መ)

ሐ)ሰለ ሰባቱ ነጎድጓዶች

500

የኤማሁስ መንገደኞች ከሚባሉት ደቀመዛሙርት አንዱ ነኝ፤ እኔ ማን ነኝ?

ቀሊዮጳ

500

ኤርሚያስ ከእግዚአብሔር የተቀበለውን መልዕክት የተጻፈበትን የብራና ጥቅልል ያቃጠለው ንጉስ ማነው?

ሀ)ኢዮአቄም

ለ)ኢዮስያስ

ሐ)ሴዴቅያስ  

መ)ሕዝቅኤል

ሀ)ኢዮአቄም