አዲስ ኪዳን
ብሉይ ኪዳን
ማነው የተናገረው
ቦታ
100

ኢየሱስ የመጀመሪያው ተአምር፣ ውኃውን ወደ ወይን ጠጅ በመቀየር የተከናወነው በዚህ ክንውን ነው።

 የቃና ዘገሊላ ሰርግ

100

“ለሁሉም ጊዜ አለው” በሚለው ክፍሉ የሚታወቀው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የቱ ነው?

መክብብ

100

"ጌታ ሆይ፥ እኔ እንድሠራ እኅቴ ብቻዬን ስትተወኝ አይገድህምን? እንኪያስ እንድታግዘኝ ንገራት" ያለችው ማናት?

የማርያም እህት ማርታ

100

እስራኤላውያን ወደ ተስፋይቱ ምድር ለመግባት የተሻገሩት ወንዝ ምን ይባላል።

ዮርዳኖስ ወንዝ

200

የኢየሱስ ሐዋርያት መካከል ስንት ወንድማማቾች አሉ? ሰማቸውን ጥቀስ?

ሁለት

ስምዖንና እንድርያስ

ዮሃንስና ያዕቆብ

200

ሁለቱን የእስራኤላውያን ሰላዮችን በመደበቅ ያዳነቻቸው በዚያም ምክንያት ከነቤተሰቧ የተረፈችው የኢያሪኮ ሴት ማን 

ረሃብ

200

"ብርና ወርቅ የለኝም፤ ይህን ያለኝን ግን እሰጥሃለሁ፤ በናዝሬቱ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተነሣና ተመላለስ" ያለው ምነው?

ጴጥሮስ

ሐዋ 3፡6

200

እግዚአብሄር ያዕቆብን ወደዚህ ስፍራ ውጣ በዚያ ኑር ከወንድምህ ከኤሳው ፊት በሽሸህ ጊዜ ለተገለጠልህ ለእግዚአብሔርም መሠዊያ አድርግ። የተባለው በየትኛው ስፍራ ነው። 

And God said unto Jacob, Arise, go up to this place, and dwell there: and make there an altar unto God

ቤቴል

300

በጳውሎስ መልዕክቶች ሰዉ ሁሉ ኃጢያተኛ መሆናቸውን ገልፆ የመዳኛውን መልዕክት በሰፊው ያብራራበት መልዕክት የትኛው ነው ?

ሮሜ

300

የእግዚአብሄርን ታቦት የተሸከሙት በሬዎች ሲፋንኑ ታቦቱ እንዳይወድቅ በእጁ በመደገፉ ምክንያት የተቀሰፈው ማነው

ዖዛ

300

ልጇ ቢሞትባትም “ሁሉ ነገር ደኅና ነው” ያለችው ሴት ማናት



ሱናማዊቷ ሴት

2 ነገሥት 4:26

300

ጳውሎስ ለሶስት ሰንበት የግዚአብሔርን ቃል እየጠከሰ ያስተማረበት በኃላም ሁለት መለዕክቶችን የላከበት የግሪክ ከተማ ማን ትባላላች

ተሰሎንቄ

400

ጴጥሮስ መላእኩ ከእስራት አስፈትቶት ወደቤት መጥቶብ በሩን ባንኳኳ ጊዘ ድምጹን አውቃ በሩን ግን ያልከፈተችለት ነግር ግን ወደ ውስጥ ገብታ በደጅ መኖሩን የተናገረችው የቤት ሰራተኛ ስም ማነው?

ሮዳ

ሐዋ 12፡12-14

400

ያየውን ሸክም በእግዚአበሔር ካቀረበ በኋላ እግዚአበሔር ክብሩን በማሳየት ሲመልስለት "እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፤ በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ።" ያለው ነቢይ ማን ይባላል።  

I will rejoice in the LORD, I will be joyful in God my Savior.

ዕንባቆም

Habakkuk

400

"ይህ መታጠቂያ ያለውን ሰው አይሁድ በኢየሩሳሌም እንደዚህ ያስሩታል በአሕዛብም እጅ አሳልፈው ይሰጡታል" ብሎ ትንቢት የተናገረው ነብይ ማነው?

አጋቦስ

ሐዋ 21፡ 10፟-12

400

መንፈስ ቅዱስ በርናባስንና ሳውልን ለጠራኋቸው ሥራ ለዩልኝ ያለውና ከጦሙ ከጸለዩም እጃቸውንም ከጫኑ በኋላ ያሰናበቱአቸው ከየት ነው።

አንጾኪያ


500

ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ የእግዚአብሄርም ልጅ እንደሆነ ታምኑ ዘንድ አምናችሁም በስሙ ሕይወት እንዲኖራችሁ ይህ ተፅፎዋል" የሚለው ክፍል በየትኛው መጽሃፍ ውስጥ ነው?

ዮሃንስ ወንጌል

ዮሃ 20፡31

500

እግዚአብሔር እርሱን ለሚፈሩ ስሙንም ለሚያስቡ እኔ በምሠራበት ቀን እነርሱ የእኔ ገንዘብ ይሆናሉ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ሰውም የሚያገለግለውን ልጁን እንደሚምር፥ እንዲሁ እምራቸዋለሁ። ብሎ ትንቢት እንዲናገር የተሰጠው ለየትኛው ነብይ 

Which prophet said “On the day when I act,” says the LORD Almighty, “they will be my treasured possession and I will spare them..."

ሚልክያስ

ሚል 3፡17

500

“እግዚአብሔር ሆይ፤ አታለልኸኝ፤ እኔም ተታለልሁ፤ አንተ ከእኔ እጅግ በረታህ፤ አሸነፍህም...” በማለት በምሬት የተናገረው ነብይ ማነው?

Which prophet of God said "O LORD, you deceived me, and I was deceived: you are stronger than I, and has prevailed: I am in derision daily, every one mocked me.

ነብዩ ኤርምያስ

500

ዝናብ በጠፋ ጊዜ ኤልያስን እንድትመግብ እግዚአብሄር ያዘጋጃት መበለት የምትኖርበት ከተማ የት ነው።

ሰራፕታ

1ነገ 17፡ 8