መፅሐፍ ቅዱስ ጥቅስ 1
መፅሐፍ ቅዱስ ጥቅስ 2
ትዕዛዝ ምርጫ 1
ትዕዛዝ ምርጫ 2
ትዕዛዝ 3
100

''በባልንጀራህ ላይ በሐሰት አትመስክር'' የሚለው ትዕዛዝ በየትኛው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ይገኛል?

ሀ.  ዘፀ 20:16     ለ.  ዘፀ  20: 12     ሐ. ዘፀ  20:8


 ሀ.  ዘፀ 20:16

100

''የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ'' የሚለው ትዕዛዝ በየትኛው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ይገኛል?

ሀ.  ዘፀ 20:7     ለ.  ዘፀ  20: 20     ሐ. ዘፀ  20:18

ሀ.  ዘፀ 20:7

100

''አትግደል'' የሚለው ስንተኛው ትዕዛዝ ነው?

ሀ.  4ኛው     ለ. 5ኛው     ሐ.7ኛው

ለ. 5ኛው

100

''አታመንዝር'' የሚለው ስንተኛው ትዕዛዝ ነው?

ሀ. 5ኛው     ለ. 4ኛው     ሐ. 6ኛው

ሐ. 6ኛው

100

ላኤል አባቱ ውሃ አምጣልኝ ሲለው እሺ ብሎ ውሃ አመጣለት። ላኤል የትኛውን ትዕዛዝ ነው ያከበረው?

አባትህን እና እናትህን አክብር 

200

''የሰንበትን ቀን አክብር'' የሚለው ትዕዛዝ በየትኛው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ይገኛል?

ሀ.  ዘፀ 20:16     ለ.  ዘፀ 20: 8     ሐ. ዘፀ  20:6

 ለ.  ዘፀ 20: 8

200

''የሰንበትን ቀን አክብር'' የሚለው ትዕዛዝ በየትኛው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ይገኛል?

ሀ.  ዘፀ 20:7     ለ.  ዘፀ  20: 3     ሐ. ዘፀ  20:8

ሐ. ዘፀ  20:8

200

''የሰንበትን ቀን አክብር'' የሚለው ስንተኛው ትዕዛዝ ነው?

ሀ.  4ኛው     ለ. 3ኛው     ሐ.6ኛው

ለ. 3ኛው

200

''የባልንጀራህን ቤት አትመኝ'' የሚለው ስንተኛው ትዕዛዝ ነው?

ሀ. 8ኛው     ለ. 10ኛው     ሐ. 9ኛው

ሐ. 9ኛው

200

ማዕዶት እግዚአብሔርን በፍፁም ልቧ ታመልካለች።

የትኛውን ትዕዛዝ ነው ያከበረችው?

ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክትን አታምልክ የሚለውን

300

''ከእኔ በቀር ሌሎችን አማልክት አታምልክ'' የሚለው ትዕዛዝ በየትኛው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ይገኛል?

ሀ.  ዘፀ 20:3     ለ.  ዘፀ 20: 8     ሐ. ዘፀ  20:6

ሀ.  ዘፀ 20:3

300

''አባትህን እና እናትህን አክብር'' የሚለው ትዕዛዝ በየትኛው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ይገኛል?

ሀ.  ዘፀ 20:7     ለ.  ዘፀ 20:12     ሐ. ዘፀ  20:8

ለ.  ዘፀ 20:12

300

''በሐሰት አትመስክር'' የሚለው ስንተኛው ትዕዛዝ ነው?

ሀ.  6ኛው     ለ. 8ኛው     ሐ. 7ኛው

 ለ. 8ኛው

300

''ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ'' የሚለው ስንተኛው ትዕዛዝ ነው?

ሀ. 10ኛው     ለ. 9ኛው     ሐ. 8ኛው

ሀ. 10ኛው

300

በናያስ በፀሎት እና በመዝሙር ጊዜ የእግዚአብሔርን ስም ይጠራል።

የትኛውን ትዕዛዝ አከበረ? 

የእግዚአብሔር የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ የሚለውን

400

''አትግደል'' የሚለው ትዕዛዝ በየትኛው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ይገኛል?

ሀ.  ዘፀ 20:13     ለ.  ዘፀ 20: 8     ሐ. ዘፀ  20:6

ሀ.  ዘፀ 20:13

400

''አታመንዝር'' የሚለው ትዕዛዝ በየትኛው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ይገኛል?

ሀ.  ዘፀ 20:13     ለ.  ዘፀ 20: 8     ሐ. ዘፀ 20:14

ሐ. ዘፀ 20:14

400

''ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አታምልክ'' የሚለው ስንተኛው ትዕዛዝ ነው?

ሀ. 1ኛው     ለ. 3ኛው     ሐ. 2ኛው

ሀ. 1ኛው

400

''አትስረቅ'' የሚለው ስንተኛው ትዕዛዝ ነው?

ሀ. 7ኛው     ለ. 9ኛው     ሐ. 8ኛው

ሀ. 7ኛው

400

ኢዮአስ እሑድ ቀን ቤተ ክርስቲያን ሄዶ ያስቀድሳል።

የትኛውን ትዕዛዝ ነው ያከበረው?

የሰንበትን ቀን አክብር የሚለውን

500

''የባልንጀራህን ቤት አትመኝ'' የሚለው ትዕዛዝ በየትኛው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ይገኛል?

ሀ.  ዘፀ 20:13     ለ. ዘፀ 20:17      ሐ. ዘፀ  20:6

ለ. ዘፀ 20:17

500

''ባልንጀራህን እንደራስህ ውደድ'' የሚለው ትዕዛዝ በየትኛው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ውስጥ ይገኛል?

ሀ.  ዘሌ 19:18     ለ. ዘሌ 19:1      ሐ. ዘሌ 19:10

ሀ.  ዘሌ 19:18

500

''አባትህን እና እናትህን አክብር'' የሚለው ስንተኛው ትዕዛዝ ነው?

ሀ. 4ኛው     ለ. 3ኛው     ሐ. 5ኛው

ሀ. 4ኛው

500

ሎአና ከአስተማሪዋ የወሰደችውን እርሳስ ተጠቅማ ስትጨርስ መለሰችለት። ስንተኛውን ትዕዛዝ አከበረች? 

ሀ. 7ኛው     ለ. 6ኛው     ሐ. 5ኛው

ሀ. 7ኛው

500

እልልታ የራሷን መጫወቻ እንጂ የሌላ ሰው መጫወቻ አትመኝም።

የትኛውን ትዕዛዝ ነው ያከበረችው? 

የባልንጀራህን ቤት አትመኝ የሚለውን