fasika
gena
timket
wedding
misgana
100

ፈጥሯቸዋልና እነዲገለጽ ክብሩ

ሂድ ንገሩ አውሩ ለዓለም ተነሥቷል በዚህ የለም

መድኃኒዓለም ሞት የማይችለው የበረታ

100

ትንቢት ተናገሩ ነቢያት በሙሉ ነቢያት በሙሉ ነቢያት በሙሉ 

አምላክ ቀዳማዊ ይወርዳል እያሉ ይወርዳል እያሉ ይወርዳል እያሉ

100

የአለምን በደል የሰውን ግፍ አይቶ

ዘጠና ዘጠኙን መላእክትን ትቶ

100

እንዘ ስውር እምኔነ

ይእዜሰ ክሱተ ኮነ

100

ያላንተ ጌታ ደስታ መች አለ ያላንተ አምላኬ ሕይወት መች አለ

ስምህን ጠርቶ የተማፀነ ከእሳትም ወጣ ከሞትም ዳነ

200

ብርሃን ወጣ ከመስቀሉ የሚያንጸባርቅ፣

የአምላክ እና የሰው ልጆች እውነተኛ እርቅ፣

200

አንቺ አንቺ ቤተልሔም የይሁዳ መሬት 

ባንቺ ተወለደ የዓለም መድኃኒት

200

መጣ ቃል ከደመና እንዲህ የሚል

የምወደው የማፈቅረው ልዼ ይህ ነው

200

አንተ እያለህስ ማፈር የለባቸው

ኹሉ ይቻልሃል ወይኑን ሙላላቸው

200

እግዚአብሔር ጽዮንን በመንግሥቱ መርጧታልና

ማደርያው ትሆነው ዘንድ ወዷታልና

300

መላእክቱ ነጭ ለብሰው ምስራቹን አበሰሩ

ተነስቷል ኢየሱስ ብለው ለዓለም እንዲናገሩ

300

ተወልደ ኢየሱስ በቤተልሔም በቤተልሔም ዘይሁዳ በቤተልሔም

አዋልደ ጢሮስ አሜሃ ይሰግዳ/፪/ በቤተልሔም

300

ግነዮ ለእግዚአብሔር እስመ ሔር

እስመ ለዓለም ምህረቱ እስመ ለዓለም

300

ሐናና ኢያቄም በጸሎት ሲተጉ

በፈጣርያቸው ፊት መልካሙን ቢያደርጉ

300

በእናቴ እቅፍ ገብቼ መቅደሱ

አለሁ እስከ ዛሬ አጥሮኝ በመንፈሱ

400

ክርስቶስ ተነሣ ከሙታን በታላቅ ኃይል በታላቅ ሥልጣን 

ሰይጣንን አስሮ/፪/ ኧኸ ኧኸ ነፃ አወጣን አዳምን

400

ወዳንቺ የመጣው በብሩህ ደመና

ከሦስቱ አካል አንዱ ክርስቶስ ነውና

400

ዮሐንስኒ ሀሎ ያጠምቅ

በሄኖን በቅሩበ ሳሌም

400

ታውቋት ስላለችው…በማየ ቀና

ወይንኪ አልቦሙ…በማየ ቃና

400

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ምስጋና ይገባል ከምንም በፉት

ዓለማትን ሁሉ ለፈጠረ ጌታ ምስጋና ይገባል ከጠዋት እስከ ማታ

500

የምሥራች እንበል/፪/ እናመስግን ጌታን

በመስቀል ላይ ውሎ ከኃጢአት ላነፃን

500

መንጋውን በሌሊት ሲጠብቁ እረኞች

ከሰማይም ሰሙ ታላቅ የምሥራች

500

ጌታችን ሲጠመቅ ባህር ምን አለች

አልችለውም ብላ ወደ ኋላ ሸሸች

500

በቤተ ክርስቲያን ጥላ ተከልለው

ተክሊል አድርገዋል ሙሽሪት ሙሽራ

500

አይቼ የእዽህን ታምራት 

ሰምቼ የቃልህን ትምህርት

ሆኛለው ምስክር ለአዳኝንተህ 

ሥጋን ተዋሕደህ ለኛ መገለጥህ